የተማሪዎች ምረቃ

በአንድ ዓመት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የተማሪዎች ምርቃት፤ ሰኔ 4 ቀን 2015 ዓ.ም አጋርፋ ለፌደራል ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ተጠሪ የሆነው የአጋርፋ የግብርና ኮሌጅ 525 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ተማሪዎቹ ከአላጌ ግብርና ኮሌጅ ወደ ኮሌጁ ተዛውረው ሲማሩ የነበሩ ናቸው፡፡ ምርቀት ስነስርአቱ በከፍተኛ ድምቀትና የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎች ተከናውኗል፡፡በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የዋንጫ ፤የሜዳልያና የመፅሃፍት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ የምርቃት ስነስርዓቱ ላይ…

Read More