በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ በኮሌጃችን ለ2ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ- ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ህዳር 29 ቀን 2015 ዓ.ም በዓሉን በርበሬ ለቀማ በሥራ ዘመቻ በማድረግና በዓሉን አከባበር በማስመልከት አጭር ገለፃ በማድረግ የፀረ-ሙስና ቀን ተከብሯል፡፡

Gutentor Simple Text

Leave a Comment